ከጳጉሜ-1 እስከ 5/2016 በመስቀል አደባባይ በተካሔደው የ2017 አዲስ ዓመት ባዛር እና ኤግዚቢሽን አማሔ ማኑፋክቸሪንግ ያቀረባቸውን ደረጃቸውን የጠበቁ ኃይል ቆጣቢ ታቤጋ የእንጀራ ምጣዶችንና ዘመን ምድጃዎችን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ክቡር ጃንጥራር አባይን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የጎበኙን ሲሆን ለከተማችን ህዘብም በታላቅ ቅናሽ አከፋፍለናል፡፡

ከጳጉሜ-1 እስከ 5/2016 በመስቀል አደባባይ በተካሔደው የ2017 አዲስ ዓመት ባዛር እና ኤግዚቢሽን አማሔ ማኑፋክቸሪንግ ያቀረባቸውን ደረጃቸውን የጠበቁ ኃይል ቆጣቢ ታቤጋ የእንጀራ ምጣዶችንና ዘመን ምድጃዎችን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ክቡር ጃንጥራር አባይን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የጎበኙን ሲሆን ለከተማችን ህዘብም በታላቅ ቅናሽ አከፋፍለናል፡፡